አርስተ ዜና፦ በኬንያ የነዳጅ ዋጋ ላይ ከፍተኛ የተባለ ጭማሪ በመደረጉ አገር አቀፍ የትራንስፖርት አድማ ተቀሰቀሰ። ናይሮቢን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች ሕዝባዊ ተቃዉሞዉ ቀጥሏል። -ለአፍሪቃ ቀንድ ሰላም እንዲሰሩ በድጋሚ የተሾሙት የቀድሞው የናይጀሪያ ፕሬዝዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ፣ በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስትና በህወሓት መካከል ያለውን ልዩነት በበለጠ ብልሃትና ስልታዊ አካሄድ መፍታት እንደሚገባቸው ተመለከተ።-የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ቴህራን ላይ ጫና በማሳረፍ ስምምነት ላይ ካልተደረሰ ኢራን ትወድማለች" ሲሉ በድጋሚ ዛቱ።-በፈረንጆቹ 2025 ዓመት በዓለም ላይ ከፍተኛ ቁጥር የሞት ቅጣት መፈፀሙን፤ አምነስቲ አስታወቀ።
Weitere Episoden von „የዓለም ዜና“



Verpasse keine Episode von “የዓለም ዜና” und abonniere ihn in der kostenlosen GetPodcast App.








